No media source currently available
የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ በአስተዳደር ዘመናቸው የመጀመሪያው የሆነውን በአንድ የዩናይትድ ስቴትስ መስጊድ በሚያደርጉት ጉብኝት የቦልትሞር የሙስሊም ማኅበረሰብ በተባለ ተቋም የእስልምና እምነት ተከታይ ከሆኑ አሜሪካውያን ጋር ተገናኝተው ይነጋገራሉ።